የዲኤች ገዳ ባለቤት የሆኑት ታዋቂው ባለሀብት አቶ ዱጉማ ሁንዴ በዛሬው ዕለት ህይወታቸው አለፈ፡፡ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የሟች ባለሀብቶች ቁጥር ሦስት ደርሷል፡፡ ከሁለት ሳምንት በፊት የካንጋሮ ፎም ባለቤት ልጅ የሆኑት የአሴ ማርብልና የአሴ ሴራሚክ ባለቤት እንዲሁም የጌታነህ ትሬዲንግ ባለቤት በተለያየ ምክንያት ራሳቸውን ያጠፉ ሲሆን በዛሬው ዕለት ደግሞ የዲኤች ገዳ ባለቤት የሆኑት አቶ ዱጉማ ሁንዴ ለህልፈተ ህይወት መዳረግ ብዙዎችን አስደንግጣDል፡፡
መንስኤውን ለማጣራት አውራምባ ታይምስ ጥያቄ ያቀረበችላቸው የሟች ቤተሰቦች ለአቶ ዱጉማ ሞት ምክንያቱ ትንታ እንደሆነ ቢገልጹም ለባለሀብቱ ቅርበት ያላቸው ወገኖች ግን ከባንክ ብድር ጋር በተያያዘ ፖለቲካዊ ምክንያት እንዳለው ያላቸውን ጥርጣሬ ገልጸዋል፡፡
Principles Behind Successful Modern Landscape Design
-
Modern outdoor spaces are defined by their simplicity, functionality, and
seamless connection to the surrounding...
1 month ago